የኢዜማ የመሬት ወረራ ጥናት ተዓማኒነት

[originally published by Reporter Amharic, Ethiopian Weekly Newspaper, 23 September 2020] ኢዜማዎች በቅርቡ የአዲስ አበባ መሬት ወረራን በተመለከተ አደረግን ያሉትን ባለ 13 ገጽ የጥናት ጽሑፍ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። ከሁሉ በፊት በጥናት ላይ ለተመሠረተው የውሳኔ ሐሳብም ሆነ ትችት ለማቅረብ ጥረት በማድረጋቸው፣ ኢዜማዎች ምሥጋና ይገባቸዋል። ሊበረታታ የሚገባ ባህል ነው።  እንኳንስ በተቃዋሚ ፓርቲ ደረጃ መንግሥትም ቢሆን በመረጃ ላይ የተመሠረተ ውሳኔ Read more…

ቢያንስ የማርች 8 እለት ወጣት ሴት ድምጿን የማሳማት መብት ሊኖራት ይገባል!

የዛሬ 6 አመት ገደማ፣ አልጃዚራ ስትሪም (Aljazeera Stream) በተባለ ቲቪ ፕሮግራም ላይ፣ ጃዋር መሃመድ ተጋብዞ ውይይት ላይ እያለ፣ አወያይ ጋዜጠኛዋ እንዲህ ብላ ጠየቀችው፡ “ከኢትዮጵያነትህና ከኦሮሞነትህ የቱ ይበልጥልሃል?” ጃዋርም ሳያመነታ እንዲህ ብሎ መለሰ፡ “ኦሮሞነቴ ይበልጥልኛል! (I am Oromo First!)” ቀጠለናም “ኢትዮጵያዊነቴን በሚመለከት ገና ብዙ መስተካከልና መታረም ያለባቸው ጉዳዮች አሉ” የኢትዮጵያን ጉዳይ Read more…

የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ “እኛ እና እነሱ” ንግግር!

የአዲስ አበባ ከተማን 133ኛ ዓመት የምስረታ መታሰቢያ በዓልን ምክንያት በማድረግ ህዳር 19 ቀን 2012 ዓ.ም በተሰናዳው ዝግጅት ላይ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ንግግር አድርጎ ነበር።  የኦሮሞ ወጣቶችን በመወረፍ ነበር የጀመረው! ምስጋና ብጤም አከለበት፣ “ይህንን ትግል ስላገዙ አለ”! ትግሉን እሱ እየመራው፣ ቄሮ/ቀሬ እያገዙት መሆኑ ነው እንግዴህ! በኦሮሞ ወጣቶች መስዋእትነት ነጻ ወጥቶ ሀገሩ Read more…